ኢትዮጵያ/አፍሪቃ | 18.11.2008
የአንድ መቶ ሚሊዮን ዶላር ነዳጅ ዘይት የጫነው የሳውዲ አረቢያው መርከብ መጠለፍ
የመርከቧ ባለቤቶች ከወንበዴዎቹ ጋር ድርድር መጀመራቸው ተዘግቧል ።ሆኖም ስለድርድሩ ይዘት አስተያየት ከመስጠት ተቆጥበዋል ።
የሶማሊያ የባህር ላይ ወንበዴዎች ባለፈው ቅዳሜ የጠለፉት አንድ ግዙፍ የሳውዲ አረቢያ ነዳጅ ጫን መርከብ ሰሜን ሶማሊያ የባህር ዳርቻ መድረሱ ተዘግቧል ።











