የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳት ባራክ ኦባማ ሐገራቸዉ ከሰባት አመት በፊት በኢራቅ ላይ አዉጃዉ የነበረዉ ወረራ ትናንት ማምሻ በይፋ ማብቃቱን አወጁ።
ኦባማ ለሕዝባቸዉ በተላለፈ የቴሌቪዥን በንግግራቸዉ የኢራቅ የዉጊያ ዘመቻ ሙሉ በሙሉ ተጠናቅቋል።ከእንግዲሕ የመንግሥታቸዉ፥ የጦራቸዉና የሕዝባቸዉ ትኩረት አፍቃኒስታን የመሸጉ አሸባሪዎችን መዋጋት እና የሐገሪቱ ምጣኔ ሐብት እንዲያንሠራራ መጣር ነዉ።
አበበ ፈለቀ፤ ነጋሽ መሐመድ
ሸዋዬ ለገሠ