1. Inhalt
  2. Navigation
  3. Weitere Inhalte
  4. Metanavigation
  5. Suche
  6. Choose from 30 Languages

የዓለም ፖለቲካ

የኢራቅ ወረራ ፍፃሜና ኦባማ

የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳት ባራክ ኦባማ ሐገራቸዉ ከሰባት አመት በፊት በኢራቅ ላይ አዉጃዉ የነበረዉ ወረራ ትናንት ማምሻ በይፋ ማብቃቱን አወጁ።

ኦባማ ለሕዝባቸዉ በተላለፈ የቴሌቪዥን በንግግራቸዉ የኢራቅ የዉጊያ ዘመቻ ሙሉ በሙሉ ተጠናቅቋል።ከእንግዲሕ የመንግሥታቸዉ፥ የጦራቸዉና የሕዝባቸዉ ትኩረት አፍቃኒስታን የመሸጉ አሸባሪዎችን መዋጋት እና የሐገሪቱ ምጣኔ ሐብት እንዲያንሠራራ መጣር ነዉ።

አበበ ፈለቀ፤ ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሠ

Audios and videos on the topic

More on this topic