1. Inhalt
  2. Navigation
  3. Weitere Inhalte
  4. Metanavigation
  5. Suche
  6. Choose from 30 Languages

አውሮጳ/ጀርመን

የአሽተን የመካከለኛው ምስራቅ ጉብኝት

አዲሲቷ የአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳዮች ሀላፊ ካትሪን አሽተን ሥልጣን ከያዙ ወዲህ የመጀመሪያውን የመካከለኛ ምስራቅ ጉብኝታቸውን በግብፅ ጀምረዋል ።

አሽተን ና ኦማር ሙሳ

ግብፅን ያስቀደመው የአሽተን ጉብኝት ሌሎች አምስት የመከከለኛው ምስራቅ አገራትን ያካትታል ። ትናንት ግብፅ የገቡት አሽተን ወደ መካከለኛው ምስራቅ የሄዱበት ምክንያት በአካባቢው አጠቃላይ ሰላም ለማስፈን ፣ እስራኤልና ፍልስጤማውያን ፣ ወደ ጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት እንዲመለሱ የሚያበረታታ ግልፅ መልዕክት ላማስተላለፍ መሆኑን አስታውቀዋል ።

ሂሩት መለሰ

ሸዋዬ ለገሠ

Audios and videos on the topic

More on this topic