የአውሮፓ ሕብረት በበለጸገው ዓለም ለኢትዮጵያ እጅግ ጠቃሚ የሆነ የኤኮኖሚ ተባባሪና የልማት ዕርዳታ አቅራቢ ነው።
ግንኙነቱ ምን ዓይነት ዕርምጃ እያደረገ ነው የመጣው፤ የኢትዮጵያ ተጠቃሚነትስ እስከምን ድረስ ነው? እነዚህንና የሕብረቱን የልማት ፖሊሲ በተመለከተ ባለፈው ሣምንት ከስኮትላንድ-ዳንዲ ዩኒቨርሲቲ የንግድ ሕግ ባለሙያ ከዶር/መላኩ ደስታ ጋር ቃለ-ምልልስ ማድረጋችን አይዘነጋም፤ እነሆ የቃለ-ምልልሱን ሁለተኛና ማጠቃለያ ክፍል አድምጡ።
M.M / Dr.Melaku Desta
Negash Mohammed