1. ይዘት
  2. ቀዘፋ
  3. ተጨማሪ ይዘቶች
  4. አብሮ መቅዘፍ
  5. ፍለጋ
  6. ከ 30 ቋንቋዎች ይምረጡ።

 
 
 

 

ኢትዮጵያ/አፍሪቃ | 09.01.2009

አከራካሪው የኢትዮጵያ የግብረ-ሰናይ ድርጅቶች ሕግ

ሉድገር ሻዶምስኪ

ቀደምቱ ዓለምአቀፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች፤ አምነስቲያ ኢንተርናሺልና Human Rights Watch ሲቪሉን ሕብረተሰብ የሚጨቁንና የሰብዓዊ መብት ተግባራትን ለወንጀል የሚያጋልጥ ነው ሲሉ፤ ለጋሽ መንግሥታትም ትዕግሥታቸውን እያጡ በመሄድ ላይ ናቸው። »

 

ኢትዮጵያ/አፍሪቃ | 08.01.2009

የኢትዮጵያ መንግሥት አዲስ ሕግና ተቃዉሞዉ

አዲሱ ሕግ ይህን መሰሉን ችግር ያብሰዋል-ተቃዋሚዎች

በአዲሱ ሕግ ምክንያት ኢትዮጵያ በአመት ከስድስት መቶ ሚሊዮን እስከ ሁለት ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ ገቢ ታጣለች።  »

 

ኢትዮጵያ/አፍሪቃ | 07.01.2009

የገና በዓል አከባበር በአዲስ አበባ

ገና በኢትዮጵያ

የዘንድሮው የክርስቶስ የልደት በዓልም ልክ በያመቱ እንደሚደረገው በርካታ ምዕመናን በተገኙበት በየአብያተ ክርስትያኑ ተከብሮዋል።  »

 

ኢትዮጵያ/አፍሪቃ | 07.01.2009

መያዶችን የሚመለከተው የኢትዮጵያ አዲስ ህግ ቅሬታ ማስነሳቱ

ከመያድ ተጠቃሚዎች በከፊል

አሁን በፓርላማ ቀርቦ የፀደቀው ሕግ እንደሚያሳየው፤ በተግባር የሚጨቁን ነው። እናም የሲቪሉ ማኍበረሰብን በመጫን እንደፈለገ ለማድረግ የሚያስችለው መሳሪያ ሊሆን ይችላል...ከጀርባ ያለውን ነገር መመልከት አለብን። በሁለት ሺህ አምስት ግንቦት ላይ ከምርጫው በኋላ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር በምሽት የቴሌቪዥን ንግግራቸው... »

 

ኢትዮጵያ/አፍሪቃ | 06.01.2009

መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን የሚመለከተው ረቂቅ ህግ መጽደቅ

ከኤድስ ጋር የሚኖሩ ህጻናትን የሚረዳ የሚስዮናውያን ድርጅት

የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለረጅም ጊዜ ሲያወዛግብና ሲያጨቃጭቅ የቆየውን መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን ለመመዝገብና ለማስተዳደር የወጣውን ረቂቅ ህግ ዛሬ በአብላጫ ድምጽ አጸደቀው።  »

 

ፍለጋ መጀመር

ሰነድ መፈለግ

አንድ መሪ ቃል ያቅርቡና ተጨማሪ ማብራሪያ ይስጡ

 

 


 

DW-TV EUROPE live

popXport - Das Deutsche Musikmagazin