ዴሞክራሲንና ፍትሓዊነትን የሚያበረታታው መንግሥታዊ ያልሆነ የሀንሪኽ በል ድርጅት በአንድ ህብረተሰብ ውስጥ መልካም ኑሮ የመኖር መብት ሊከበር ይገባል በሚል ርዕስ ሥር ሰሞኑን አንድ የሥዕል ትርዒት በርሊን ላይ አዘጋጅቶዋል። አሥራ አምስት ቀኖች፤
ከአገሩ የወጣ አገሩ እስኪ መለስ ቢጭኑት መኪና ቢጋልቡት ፈረስ ብሎ አዚሞአል። ማሲንቆ ተጫዋቹ እና፣ ክራር ገራፊዉ አዝማሪ፤ አገሩ የናፈቀዉን በዉጭ አገር የሚኖረዉን ኢትዮጽያዊ በዜማዉ ሲያዝናና።
የኢትዮጵያ የሴቶች ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች አንድ ቀን በአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ ተካፋይ እንሆናለን ብለው ያምናሉ። በግብፅ የነበራቸዉን ግጥሚያ አካሂደዉ ተመልሰዋል፤ ስለዚህኛዉና በሚመጣው ዕሁድ ስለሚኖራቸው ጨዋታ!
የጀርመን ወጣቶች ከኪስ ገንዘባቸው ለስልክ የበለጠውን ቢያውሉ ቅር አይሰኙም። በኢትዮጵያስ ያሉ ወጣቶች ምን ያህል ገንዘብ ለመክፈል ዝግጁ ናቸው?
በአገራችን የገና በአል የበአላት ሁሉ በኩር ትልቅ የምስራች ያለበት በአል በመባል በደማቅ ይከበራል። በባህላችን በገና በአል እንደ አቅማችን ዳቦ ደፍተን ጠላ ጠምቀን ንጹህ ለብሰን የገናን በአል ከቤተሰብ ተሰባስበን እናከብራለን።
በባዶ እግሯ የአለምን የሙዚቃ መድረክ በልዮ ዜማዋ በማንቆርቆሯ በባዶ እግር የምታዜማዋ የሙዚቃ እመቤት የሚል መጣርያ የተሰጣት አፍሪቃዊትዋ ሲሳሪያ ኤቮራ ባለፈዉ ሳምንት ቅዳሜ በ 70 አመትዋ ከዚህ አለም በሞት ተለየች።
የዕለቱን ዝግጅት ለማዳመጥ የሚከተለውን ማገናኛ ይጫኑ። አስተያየታችሁ ዓቢይ ግምት የሚሰጠው ነው፤ በamharic@dw.de ላኩልን፣ በ +49-228-429-164995 ደውሉልን። በዕለቱ ዓቢይ ርዕስ ላይ በ+49 172 26 66 944 SMS አስተያየት ላኩልን። 16:00 - 17:00 UTC የአንድ ሣምንቱ የስርጭት ኮሮጆ በዚህ ሊንክ ይገኛል።
በማድመጥ መማር እያዝናና መረጃ የሚሰጥ ዝግጅት ነው።
ግሎባል አይዲያስ