የአፍሪቃ ኤኮኖሚ ዕድገት በዓለምአቀፉ የኤኮኖሚ ቀውስ ሳቢያ ጋብ ቢልና በወቅቱም በኤውሮ-ዞን ችግር ተጽዕኖ ቢደቀንበትም በዕርምጃው እንደሚቀጥል ነው የሚታመነው።
ብዙሃኑ የአውሮፓ ሕብረት ዓባል መንግሥታት መሪዎች ብራስልስ ላይ ባካሄዱት ጉባዔ ከትናንት በስቲያ ጥብቅ የበጀት ቁጥጥርን በሚያሰፍን አንድ ውል ለመስማማት በቅተው ነበር።
የአውሮፓ ሕብረት ኢራንን ከአቶም መሣሪያ ባለቤትነት ለመግታት በሣምንቱ መጀመሪያ ጠንካራ የማዕቀብ ዕርምጃዎችን ወስዷል። ሕብረቱ ከኢራን ነዳጅ ዘይት ማስገባቱን ለማቆም ሲወስን በቴህራን መንግሥት ላይ ግፊቱን ይበልጥ ለማጠናከር ሌሎች ማዕቀቦችንም ጭምር ነው ያጠበቀው።
የአፍሪቃ ብሄራዊ ሸንጎ ANC የተቋቋመበትን መቶኛ ዓመት በቅርቡ በደመቀ ሁኔታ አክብሯል።
የኤውሮ ምንዛሪ የሕዝብ መገልገያ ገንዘብ ሆኖ በይፋ በሥራ ላይ ከዋለ ወዲህ ባለፈው ዕሑድ የጎርጎሮሣውያኑ የዘመን መለወጫ ዕለት አሥር ዓመት አለፈው።
በያዝነዉ የአዉሮጳዉያን 2011ዓ,ም የ17 አዉሮጳዉያን አገሮች የጋራ ሸርፍ በሆነዉ የዩሮ ዞን ቀዉስ የጠናበት ዓመት ነዉ።
የዕለቱን ዝግጅት ለማዳመጥ የሚከተለውን ማገናኛ ይጫኑ። አስተያየታችሁ ዓቢይ ግምት የሚሰጠው ነው፤ በamharic@dw.de ላኩልን፣ በ +49-228-429-164995 ደውሉልን። በዕለቱ ዓቢይ ርዕስ ላይ በ+49 172 26 66 944 SMS አስተያየት ላኩልን። 16:00 - 17:00 UTC የአንድ ሣምንቱ የስርጭት ኮሮጆ በዚህ ሊንክ ይገኛል።
በማድመጥ መማር እያዝናና መረጃ የሚሰጥ ዝግጅት ነው።